የጀርመን መራኄ መንግሥት የዩናይትድ ስቴትስ ጉብኝት ፋይዳ
ዓርብ፣ ግንቦት 29 2017ማስታወቂያ
የጀርመን መራኄ መንግሥት ፍሪድሪሽ ሜርስ ትናንት ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ያካሄዱት ውይይት ገንቢ እንደነበር ተናገረዋል። ሜርስ የትራምፕ አስተዳደርንም ለውይይት ዝግ ያልሆነ የሚያዳምጥና የሌሎችን አመለካከት ለመቀበል ፈቃደኛ የሆነ ሲሉ አወድሰዋል።
።ትራምፕ ከሜርስ ጋር እንደ ዩክሬኑና የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዝዳንት ዓይነት በዋይት ሀውስ አታካራ ውስጥ ሳይገቡ መነጋገራቸው ለሜርስ እፎይታን ያስገኘም መስሏል። ከዋሽንግተን ዲሲውን ወኪላችንን አበበ ፈለቀ ጋር የተደረገው ቃለ መጠይቅ በሜርስ የዋይት ሀውስ ቆይታ እንዲሁም የአሜሪካን ጉብኝታቸው ፋይዳ ላይ ያተኩራል።
አበበ ፈለቀ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ