የሰኔ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. የስፖርት ዝግጅት
ሰኞ፣ ሰኔ 2 2017ማስታወቂያ
የጀርመን ብሔራዊ ቡድን በገዛ ሜዳው በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁለት ጊዜ ሽንፈት ባስተናገደበት የኔሽንስ ሊግ ጨዋታ የክርስቲያኖ ሮናልዶ ፖርቹጋል በአስደናቂ ብቃት ተጋጣሚዋ የነበረችውን ስፔንን በመርታት የ2025 የኔሽንስ ሊግ ዋንጫን አንስታለች።
በኢትዮጵያ ዋንጫ ሲዳማ ቡና ደግሞ ባለድል ሆኗል። የግንቦት 18 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
የዓለማችን ረዥም የፍጻሜ የሜዳ ቴኒስ ውድድር በተባለለት የፍሬንች ኦፕን የሜዳ ቴኒስ ፍጻሜ የናዳል ተተኪው ስፔናዊው ካርሎስ አልካራስ የዘንድሮው የፓሪስ የፍሬንች ኦፕን የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆኗል።
በዛሬው የስፖርት ዝግጅት የአውሮጳ የየኔሽን ሊግ ጨዋታ ፣ የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ውድድር ፣የፍሬንች ኦፕን የፓሪሱ ሜዳ ቴኒስ የፍጻሜ ውድድር እና አትሌቲክስ ይገኙበታል። የዛሬውን የስፖርት ዝግጅት ያጠናቀረችው የፓሪስዋ ዘጋቢያችን ሃይማኖት ጥሩነህ ናት። የግንቦት 25 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
ሃይማኖት ጥሩነህ
ኂሩት መለሰ