ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ረቡዕ፣ ነሐሴ 21 2017ማስታወቂያ
ከስኳር ህመም ጋር በተያያዘ ያላቸውን ጥያቄ የሚያነሱ ሲሆን ከሀኪሞች ምላሽና ማብራሪያም ይሰጣቸዋል ፡፡
በሆስፒታሉ የግንዛቤ ትምህርት እየተከታተሉ ከሚገኙት መካከል የሀዋሳ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የ14 ዓመቷ ታዳጊ ሎዛ ማጉቼ እና የ13 ዓመት ታዳጊ የሆነቸው አብሳላት የዘውትር ይገኙበታል ፡፡ የስኳር ህመምተኛ መሆናቸው ካወቁ በኋላ የአኗኗር ዘይቤያቸውን ብቻ በማስተካከል እንደማንኛውም ሰው በጤናማ ሁኔታ እየኖሩ እንደሚገኙ ይናገራሉ።
ህፃናትም ሆኑ ጎልማሶች የስኳር ህመም እንዳለባቸው ሲነገራቸው ሊደናገጡ እንደማይገባ የሚናገሩት ታዳጊዎቹ ማንም ሰው ጤናማ ያልሆነ የድካም እና የረሀብ ሥሜት ሲሰማው የህክምና ምርመራ ሊያደርግ ይገባል ይላሉ፡፡ #ዝምታሰባሪአዳጊሴቶች #GirlzOffMute
ዘገባ: ትንቢት ሰውነት
ቪድዮ: ሸዋንግዛው ወጋየሁ