ዝምባብዌና ጀርመን፣
ማክሰኞ፣ ሰኔ 9 2001ማስታወቂያ
ከጀርመን መራኂተ-መንግሥት ወ/ሮ አንጌላ ሜርክል ጋር ሐሳብ ተለዋውጠዋል። ቻንገራይ ከተጠቀሱት አገሮች ለመልሶ ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያገኙ ቃል እንተገባላቸው ሁሉ፣ ከጀርመንም ፣ የዝምባብዌ የአመራር ሂደት እየተመረመረ የልማት እርዳታው ቀስ በቀስ የሚቀርብላቸው መሆኑ ተነግሮአቸዋል።
ይልማ ኃ/ሚካኤል
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ